القرآن الكريم المصحف الإلكتروني إذاعات القرآن صوتيات القرآن أوقات الصلاة فهرس الموقع

ጥያቄ 5፡- ‹‹ከአላህ ውጭ ባለ አካል የማለ...›› የሚለውን ሐዲሥ ሙላና ከሐዲሡ ከምናገኛቸው ቁምነገሮች የተወሰኑትንም ጥቀስ?

መልስ - ከኢብኑ ዑመር ረዲየላሁ ዐንሁማ በተላለፈ ሐዲሥ ነብዩ የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን እንዲህ ብለዋል፦ "ከአላህ ውጪ ባለ አካል (በማንም) የማለ በእርግጥም ሽርክን ወይም ክህደትን ፈፅሟል።" ቲርሚዚይ ዘግበውታል።

ከሐዲሡ የሚወሰዱ ቁምነገሮች፡

- በልዑል አምላካችን አላህ ካልሆነ በስተቀር በሌላ መማል እንደማይፈቀድ፤

- ከላቀው አላህ ውጭ ባለ አካል መማል ከትንሹ ሺርክ መሆኑ

ስድስተኛው ሐዲሥ፡